78 – An-Naba (1) ከምን ነገር ይጠያየቃሉ? (1) About what are they asking one another? (2) ከታላቁ ዜና (ከቁርኣን ይጠያየቃሉ)፡፡ (2) About the momentous news, (3) ከዚያ እነርሱ በእርሱ የተለያዩበት ከኾነው፡፡ (3) about which they differ. (4) ይከልከሉ፤ ወደፊት (የሚደርስበቸውን) በእርግጥ ያውቃሉ፡፡ (4) No indeed; they will come to know. (5) ከዚያም ይከልከሉ፤ ወደፊት ያውቃሉ፡፡ (5) Again no; … Read More “78 – An-Naba” »
Tag: ሱረቱል ከህፍ
77 – Al-Mursalaat (1) ተከታታይ ኾነው በተላኩት፣ (1) By those [winds] sent forth in succession, (2) በኀይል መንፈስን ነፋሾች በኾኑትም፣ (2) those that blow violently, (3) መበተንን በታኞች በኾኑትም፤ (ነፋሶች)፣ (3) and scatter [rainclouds] far and wide, (4) መለየትን ለይዎች በኾኑትም፣ (4) And by those [angels] who bring criterion; (5) መገሠጫን (ወደ ነቢያት) ጣይዎች በኾኑትም፣ (5) and those who deliver revelation, (6) ምክንያትን ለማስወገድ … Read More “77 – Al-Mursalaat” »
76 – Al-Insaan (1) በሰው ላይ የሚታወስ ነገር ሳይኾን ከዘመናት የተወሰነ ጊዜ በእርግጥ አልፎበታል፡፡ (1) Was there not a period of time when man was not a thing [even] mentioned? (2) እኛ ሰውን (በሕግ ግዳጅ) የምንሞከረው ስንኾን ቅልቅሎች ከኾኑ የፍትወት ጠብታ ፈጠርነው፡፡ ሰሚ ተመልካችም አደረግነው፡፡ (2) Indeed, We created man from a drop of mixed fluids, in order to … Read More “76 – Al-Insaan” »
75 – Al-Qiyaama (1) (ነገሩ ከሓዲዎች እንደሚሉት) አይደለም፡፡ በትንሣኤ ቀን እምላለሁ፡፡ (1) I swear by the Day of Resurrection, (2) (ራሷን) ወቃሽ በኾነች ነፍስም እምላለሁ፡፡ (በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡ (2) and I swear by the self-reproaching soul! (3) ሰው አጥንቶቹን አለመሰብሰባችንን ያስባልን? (3) Does man think that We cannot reassemble his bones? (4) አይደለም ጣቶቹን (ፊት እንደ ነበሩ) በማስተካከል ላይ ቻዮች ስንኾን (እንሰበስባቸዋለን)፡፡ (4) In … Read More “75 – Al-Qiyaama” »
74 – Al-Muddaththir (1) አንተ (ልብስህን) ደራቢው ሆይ! (1) O you covered [in your cloak], (2) ተነሳ አስጠንቅቅም፡፡ (2) arise and warn, (3) ጌታህንም አክብር፡፡ (3) and proclaim the greatness of your Lord, (4) ልብስህንም አጥራ፡፡ (4) and purify your garments, (5) ጣዖትንም ራቅ፡፡ (5) and shun idol worshiping, (6) ማብዛትንም የምትፈልግ ኾነህ፤ (በረከትን) አትለግስለለ (6) and do not do … Read More “74 – Al-Muddaththir” »
73 – Al-Muzzammil (1) አንተ ተከናናቢው ሆይ፡፡ (1) O you the enwrapped one, (2) ሌሊቱን ሁሉ ጥቂት ሲቀር ቁም፤ (ስገደ)፡፡ (2) Stand up in prayer at night except a little, (3) ግማሹን (ቁም)፤ ወይም ከርሱ ጥቂትን ቀንስ፡፡ (3) half of it, or a little less, (4) ወይም በእርሱ ላይ ጨምር፡፡ ቁርኣንንም በዝግታ ማንበብን አንብብ፡፡ (4) or a … Read More “73 – Al-Muzzammil” »
72 – Al-Jinn (1) (ሙሐመድ ሆይ!) በል «እነሆ ከጂን የኾኑ ጭፈሮች (ቁርኣንን) አዳመጡ፡፡‹እኛ አስደናቂ የኾነን ቁርኣን ሰማንም› አሉ ማለት ወደእኔ ተወረደ፡፡ (1) Say, “It has been revealed to me that a group of jinn listened [to the Qur’an,] and they said, ‘Indeed, we have heard a wondrous recitation (2) ‹ወደ ቀጥታ መንገድ የሚመራን (ቁርአን ሰማን)፡፡ በእርሱም አመንን፡፡ በጌታችንም አንድንም አናጋራም፡፡› (2) that … Read More “72 – Al-Jinn” »
71 – Nooh (1) እኛ ኑሕን «ሕዝቦችህን አሳማሚ ቅጣት ሳይመጣባቸው በፊት አስጠንቅቅ በማለት ወደ ሕዝቦቹ ላክነው፡፡» (1) Indeed, We sent Noah to his people, “Warn your people before there comes to them a painful punishment.” (2) (እርሱም) አለ «ሕዝቦቼ ሆይ! እኔ ለእናንተ ገላጭ የኾንኩ አስጠንቃቂ ነኝ፡፡ (2) He said: “O my people, indeed I am a clear warner to … Read More “71 – Nooh” »
70 – Al-Ma’aarij (1) ወዳቂ ከኾነው ቅጣት ጠያቂ ጠየቀ፡፡ (1) A challenger asked for a punishment bound to come (2) በከሓዲዎች ላይ (ወዳቂ ከኾነው) ለእርሱ መላሽ የለውም፡፡ (2) upon the disbelievers, which none can avert, (3) የ(ሰማያት) መሰላሎች ባለቤት ከኾነው አላህ (መላሽ የለውም)፡፡ (3) from Allah, Lord of the pathways of ascent, (4) መላእክቱና መንፈሱም ልኩ አምሳ ሺሕ ዓመት … Read More “70 – Al-Ma’aarij” »
69 – Al-Haaqqa (1) እውነትን አረጋጋጪቱ (ትንሣኤ)፡፡ (1) The Inevitable Hour! (2) አረጋጋጪቱም (እርሷ) ምንድን ናት! (2) What is the Inevitable Hour? (3) አረጋጋጪቱም ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ? (3) How do you know what the Inevitable Hour is? (4) ሰሙድና ዓድ በቆርቋሪይቱ (ትንሣኤ) አስተባበሉ፡፡ (4) Thamūd and ‘Ād denied the striking calamity of the Hour. (5) ሠሙድማ ወሰን በሌላት ጩኸት … Read More “69 – Al-Haaqqa” »