Default Image
19, Dec 2023
93 – Ad-Dhuhaa

93 – Ad-Dhuhaa

(1) በረፋዱ እምላለሁ፡፡ (1) By the morning brightness,
(2) በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፤ (2) and by the night when it is still,
(3) ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም፡፡ (3) your Lord has not forsaken you [O Prophet], nor does He hate you;
(4) መጨረሻይቱም (ዓለም) ከመጀመሪያይቱ ይልቅ ላንተ በላጭ ናት፡፡ (4) the Hereafter is better for you than the present life;
(5) ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡ (5) and your Lord will certainly give you so much that you will be well pleased.
(6) የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)፡፡ (6) Did He not find you an orphan then take good care of you?
(7) የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም፡፡ (7) Did He not find you unguided then guide you?
(8) ድኻም ኾነህ አገኘህ፤ አከበረህም፡፡ (8) Did He not find you in need then enrich you?
(9) የቲምንማ አትጨቁን፡፡ (9) So do not mistreat the orphan,
(10) ለማኝንም አትገላምጥ፡፡ (10) nor repulse the beggar;
(11) በጌታህም ጸጋ አውራ፤ (ግለጻት)፡፡ (11) and proclaim the blessings of your Lord.

 

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Related Posts

57 – Al-Hadid

57 – Al-Hadid (1) በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ ለአላህ አሞገሰ፡፡ እርሱም ሁሉን አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ (1) All that is in…

42 – Ash-Shura

42 – Ash-Shura (1) ሐ.መ (ሐ፡ ሚም)፡፡ (1) Hā Mīm. (2) ዐ.ሰ.ቀ (ዓይን ሲን ቃፍ)፤ (2) ‘Ain Sīn Qāf. (3) እንደዚሁ (በዚህች ሱራ…

ሱረቱል አንዓም አማርኛ ቁርአን 6 Al anam Amharic Quran

ሱረቱል አንዓም አማርኛ ቁርአን 6 Al anam Amharic Quran الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَجَعَلَ الظُّلُمَاتِ وَالنُّورَ ۖ ثُمَّ الَّذِينَ…