Default Image
19, Dec 2023
104 – Al-Humaza

104 – Al-Humaza

(1) ለሃሜተኛ ለዘላፊ ሁሉ ወዮለት፡፡ (1) Woe to every backbiter and slanderer,
(2) ለዚያ ገንዘብን የሰበሰበና የቆጣጠረው (ያደለበውም) ለኾነ ፤(ወዮለት)፡፡ (2) who amasses wealth and counts it over and again,
(3) ገንዘቡ የሚያዘወትረው መኾኑን ያስባል፡፡ (3) thinking that his wealth will make him live forever.
(4) ይከልከል፤ በሰባሪይቱ (እሳት) ውስጥ በእርግጥ ይጣላል፡፡ (4) No indeed! He will surely be cast into the Crushing Fire,
(5) ሰባሪይቱም ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ? (5) and how do you know what the Crushing Fire is?
(6) የተነደደችው የአላህ እሳት ናት፡፡ (6) It is the kindled Fire of Allah,
(7) ያቺ በልቦች ላይ የምትዘልቅ የኾነችው፡፡ (7) which reaches the hearts.
(8) እርሷ በእርግጥ በእነርሱ ላይ የተዘጋጀች ናት፡፡ (8) It will be closed down upon them,
(9) በተዘረጋች አዕማድ ውስጥ (የተዘጋች ናት)፡፡ (9) locked with towering columns.

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Related Posts

ይህን የአማርኛ ቁርአን ዳውንሎድ ማንበብ ይችላሉ

ይህን የአማርኛ ቁርአን ዳውንሎድ ማንበብ ይችላሉ ይህ የአማርኛ ቋንቋ ቁርአን 239 ገጾችን የያዘ ነው። በአጴ ሃይለስላሴ ጊዜ የታተመው ቁርአን ነው።…

86 – At-Taariq

86 – At-Taariq (1) በሰማዩ በሌሊት መጪውም እምላለሁ፡፡ (1) By the sky and the night comer – (2) የሌሊት መጪውም…

61 – As-Saff

61 – As-Saff (1) በሰማያት ውስጥ ያለው በምድርም ውስጥ ያለው ሁሉ ለአላህ አሞገሠ፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ (1) All that…