Default Image
19, Dec 2023
104 – Al-Humaza

104 – Al-Humaza

(1) ለሃሜተኛ ለዘላፊ ሁሉ ወዮለት፡፡ (1) Woe to every backbiter and slanderer,
(2) ለዚያ ገንዘብን የሰበሰበና የቆጣጠረው (ያደለበውም) ለኾነ ፤(ወዮለት)፡፡ (2) who amasses wealth and counts it over and again,
(3) ገንዘቡ የሚያዘወትረው መኾኑን ያስባል፡፡ (3) thinking that his wealth will make him live forever.
(4) ይከልከል፤ በሰባሪይቱ (እሳት) ውስጥ በእርግጥ ይጣላል፡፡ (4) No indeed! He will surely be cast into the Crushing Fire,
(5) ሰባሪይቱም ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ? (5) and how do you know what the Crushing Fire is?
(6) የተነደደችው የአላህ እሳት ናት፡፡ (6) It is the kindled Fire of Allah,
(7) ያቺ በልቦች ላይ የምትዘልቅ የኾነችው፡፡ (7) which reaches the hearts.
(8) እርሷ በእርግጥ በእነርሱ ላይ የተዘጋጀች ናት፡፡ (8) It will be closed down upon them,
(9) በተዘረጋች አዕማድ ውስጥ (የተዘጋች ናት)፡፡ (9) locked with towering columns.

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Related Posts

51 – Adh-Dhaariyat

51 – Adh-Dhaariyat (1) መበተንን በታኞች በኾኑት (ነፋሶች)፡፡ (1) By the winds that scatters [dust], (2) ከባድ (ዝናምን) ተሸካሚዎች በኾኑትም (ደመናዎች)፡፡ (2) and by the…

14 – Ibrahim

14 – Ibrahim (1) አ.ለ.ረ (አሊፍ ላም ራ፤ ይህ ቁርአን) ሰዎችን በጌታቸው ፈቃድ ከጨለማዎች ወደ ብርሃን አሸናፊ ምስጉን ወደ ኾነው፡፡…

29 – Al-Ankaboot

29 – Al-Ankaboot (1) አ.ለ.መ (አሊፍ ላም ሚም) (1) Alif Lām Mīm. (2) ሰዎቹ አምነናል በማለታቸው ብቻ እነሱ ሳይፈተኑ የሚተው መኾናቸውን…