Default Image
19, Dec 2023
100 – Al-Aadiyaat

100 – Al-Aadiyaat

(1) እያለከለኩ ሩዋጮች በኾኑት (ፈረሶች) እምላለሁ፡፡ (1) By the galloping, panting horses,
(2) (በሰኮናቸው) እያጋጩ እሳትን አውጪዎች በኾኑትም፤ (2) striking sparks of fire [with their hooves],
(3) በማለዳ ወራሪዎች በኾኑትም፤ (3) launching raids at dawn,
(4) በእርሱ አቧራን በቀሰቀሱትም፤ (4) stirring up thereby clouds of dust,
(5) በ(ጠላት) ክቢ መካከል በእርሱ (በጧት) በተጋፈጡትም እምላለሁ፡፡ (5) plunging thereby into the midst of the enemy,
(6) ሰው ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው፡፡ (6) indeed, man is very ungrateful to his Lord –
(7) እርሱም በዚህ ላይ መስካሪ ነው፡፡ (7) and he himself is a witness to that –
(8) እርሱም ገንዘብን ለመውደድ በጣም ብርቱ ነው፡፡ (8) and he is truly extreme in his love of wealth.
(9) (ሰው) አያውቅምን? በመቃብሮች ያሉት (ሙታን) በተቀሰቀሱ ጊዜ፤ (9) Does he not know that the contents of graves will be overturned,
(10) በልቦች ውስጥ ያለውም ሁሉ በተገለጸ ጊዜ (እንዴት እንደሚኾን)፡፡ (10) and the secrets of the hearts will be brought to light?
(11) ጌታቸው በዚያ ቀን በእነርሱ (ነገር) በእርግጥ ውስጠ አዋቂ ነው፡፡ (11) Indeed, their Lord is All-Aware of them on that Day.

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Related Posts

63 – Al-Munaafiqoon

63 – Al-Munaafiqoon (1) መናፍቃን በመጡህ ጊዜ «አንተ የአላህ መልክተኛ መኾንህን በእርግጥ (ምለን) እንመሰክራለን» ይላሉ፡፡ አላህም አንተ በእርግጥ መልክተኛው መኾንህን ያውቃል፡፡ አላህም…

ሱረቱ ኒሳዕ አማርኛ ቁርአን An-Nisaa Amharic Qurna

ሱረቱ ኒሳዕ አማርኛ ቁርአን An-Nisaa Amharic Qurna يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا…

109 – Al-Kaafiroon

109 – Al-Kaafiroon (1) በላቸው «እናንተ ከሓዲዎች ሆይ! (1) Say, “O disbelievers, (2) «ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡ (2) I do not…