ግደሉ የሚለው ቁርአን ወይስ መፅሀፍ ቅዱስ? የግድያ መፅሀፍ የሚመስለው ቅዱስ ቁርአን ወይስ መፅሀፍ ቅዱስ? እስኪ ከመፅሀፍ ቅዱስ ጀምረን እንየው:- ግደል የሚለው ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ምን ያህል ጊዜ ተደጋግሞ ተጠቅሷል? ንፅፅሩን እዚህ ተጭነው በቪዲዮ ሊያዳምጡት ይችላሉ። ግደል የሚለው ቃል በብሉይ ኪዳን ውስጥ ከ 400 ጊዜ በላይ በአዲስ ኪዳን ውስጥ ደግሞ ከ 90 ጊዜ በላይ ተጠቅሷል። … Read More “ግደሉ የሚለው ቁርአን ወይስ መፅሀፍ ቅዱስ?” »
Category: ቁርአንን እንረዳው
114 – An-Naas (1) በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡ (1) Say, “I seek refuge with the Lord of mankind, (2) «የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡ (2) the Sovereign of mankind, (3) «የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡ (3) the God of mankind, (4) «ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡ (4) from the harm of the lurking whisperer, (5) «ከዚያ በሰዎች ልቦች … Read More “114 – An-Naas” »
113 – Al-Falaq (1) በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ፡፡ (1) Say, “I seek refuge with the Lord of the daybreak, (2) «ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት፡፡ (2) from the harm of all what He has created; (3) «ከሌሊትም ክፋት ባጨለመ ጊዜ፤ (3) from the harm of darkening [night] when it spreads around, (4) «በተቋጠሩ (ክሮች) ላይ ተፊዎች ከኾኑት (ደጋሚ) ሴቶችም ክፋት፡፡ (4) … Read More “113 – Al-Falaq” »
112 – Al-Ikhlaas (1) በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ (1) Say: He is Allah, the One; (2) «አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው፡፡ (2) Allah, the Eternal Refuge. (3) «አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡ (3) He neither begets nor is He begotten, (4) «ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡» (4) and there is none comparable to Him.”
111 – Al-Masad (1) የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡ (1) May the hands of Abu Lahab perish, and may he perish! (2) ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡ (2) Neither his wealth nor his worldly gains will avail him. (3) የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡ (3) He will burn in a Flaming … Read More “111 – Al-Masad” »
110 – An-Nasr (1) የአላህ እርዳታና (መካን) መክፈት በመጣ ጊዜ፤ (1) When there comes Allah’s help and the conquest (2) ሰዎችንም ጭፍሮች እየኾኑ፤ በአላህ ሃይማኖት ውስጥ ሲገቡ ባየህ ጊዜ፤ (2) and you see people entering Allah’s religion in multitudes (3) ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው፡፡ ምሕረትንም ለምነው፡፡ እርሱ ጸጸትን በጣም ተቀባይ ነውና፡፡ (3) then glorify the praise of … Read More “110 – An-Nasr” »
109 – Al-Kaafiroon (1) በላቸው «እናንተ ከሓዲዎች ሆይ! (1) Say, “O disbelievers, (2) «ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡ (2) I do not worship what you worship, (3) «እናንተም እኔ የምግገዛውን (አምላክም አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡ (3) nor do you worship what I worship. (4) «እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡ (4) Never will I worship what you worship, (5) «እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) ተገዢዎች … Read More “109 – Al-Kaafiroon” »
108 – Al-Kawthar (1) እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ፡፡ (1) We have surely given you [O Prophet] Al-Kauthar [abundance], (2) ስለዚህ ለጌታህ ስገድ፤ (በስሙ) ሰዋም፡፡ (2) so pray and offer sacrifice to your Lord alone. (3) ጠይህ (የሚጠላህ) እርሱ በእርግጥ (ዘሩ) የተቆረጠው ነው፡፡ (3) Indeed, the one who hates you is truly cut off [from all goodness].
107 – Al-Maa’un (1) ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?) (1) Have you seen the one who denies the Recompense? (2) ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤ (2) Such is the one who repulses the orphan harshly, (3) ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡ (3) and does not urge others to feed the needy. (4) ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡ (4) … Read More “107 – Al-Maa’un” »
106 – Quraish (1) ቁረይሽን ለማላመድ (ባለዝሆኖቹን አጠፋ)፡፡ (1) For the accustomed security of the Quraysh, (2) የብርድና የበጋን ወራት ጉዞ ሊያላምዳቸው ይህንን ሠራ፡፡ (2) secure in their winter and summer journeys. (3) ስለዚህ የዚህን ቤት (የከዕባን) ጌታ ይግገዙ፡፡ (3) Let them worship the Lord of this [Sacred] House, (4) ያንን ከረኃብ ያበላቸውን ከፍርሃትም ያረካቸውን (ጌታ ያምልኩ)፡፡ (4) Who fed them … Read More “106 – Quraish” »