Skip to content

Amharic Quran

ከመሞትህ በፊት ቁርአንን አንብብ! (Read the holy Quran before you die!)

  • Amharic Quran
    • ድጋፍ ያድርጉልን
  • Blog
    • ቁርአንን እንረዳው
    • Quran in Oromigna

Category: ቁርአንን እንረዳው

ግደሉ የሚለው ቁርአን ወይስ መፅሀፍ ቅዱስ?

Posted on February 3, 2024 By Amharic Quran No Comments on ግደሉ የሚለው ቁርአን ወይስ መፅሀፍ ቅዱስ?
ቁርአንን እንረዳው, አማርኛ ቁርአን

ግደሉ የሚለው ቁርአን ወይስ መፅሀፍ ቅዱስ? የግድያ መፅሀፍ የሚመስለው ቅዱስ ቁርአን ወይስ መፅሀፍ ቅዱስ? እስኪ ከመፅሀፍ ቅዱስ ጀምረን እንየው:- ግደል የሚለው ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ምን ያህል ጊዜ ተደጋግሞ ተጠቅሷል? ንፅፅሩን እዚህ ተጭነው በቪዲዮ ሊያዳምጡት ይችላሉ። ግደል የሚለው ቃል በብሉይ ኪዳን ውስጥ ከ 400 ጊዜ በላይ በአዲስ ኪዳን ውስጥ ደግሞ ከ 90 ጊዜ በላይ ተጠቅሷል። … Read More “ግደሉ የሚለው ቁርአን ወይስ መፅሀፍ ቅዱስ?” »

114 – An-Naas

Posted on December 19, 2023 By Amharic Quran No Comments on 114 – An-Naas
ቁርአንን እንረዳው

114 – An-Naas (1) በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡ (1) Say, “I seek refuge with the Lord of mankind, (2) «የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡ (2) the Sovereign of mankind, (3) «የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡ (3) the God of mankind, (4) «ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡ (4) from the harm of the lurking whisperer, (5) «ከዚያ በሰዎች ልቦች … Read More “114 – An-Naas” »

113 – Al-Falaq

Posted on December 19, 2023 By Amharic Quran No Comments on 113 – Al-Falaq
ቁርአንን እንረዳው

113 – Al-Falaq (1) በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ፡፡ (1) Say, “I seek refuge with the Lord of the daybreak, (2) «ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት፡፡ (2) from the harm of all what He has created; (3) «ከሌሊትም ክፋት ባጨለመ ጊዜ፤ (3) from the harm of darkening [night] when it spreads around, (4) «በተቋጠሩ (ክሮች) ላይ ተፊዎች ከኾኑት (ደጋሚ) ሴቶችም ክፋት፡፡ (4) … Read More “113 – Al-Falaq” »

112 – Al-Ikhlaas

Posted on December 19, 2023 By Amharic Quran No Comments on 112 – Al-Ikhlaas
ቁርአንን እንረዳው

112 – Al-Ikhlaas (1) በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ (1) Say: He is Allah, the One; (2) «አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው፡፡ (2) Allah, the Eternal Refuge. (3) «አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡ (3) He neither begets nor is He begotten, (4) «ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡» (4) and there is none comparable to Him.”  

111 – Al-Masad

Posted on December 19, 2023 By Amharic Quran No Comments on 111 – Al-Masad
ቁርአንን እንረዳው

111 – Al-Masad (1) የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡ (1) May the hands of Abu Lahab perish, and may he perish! (2) ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡ (2) Neither his wealth nor his worldly gains will avail him. (3) የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡ (3) He will burn in a Flaming … Read More “111 – Al-Masad” »

110 – An-Nasr

Posted on December 19, 2023 By Amharic Quran No Comments on 110 – An-Nasr
ቁርአንን እንረዳው

110 – An-Nasr (1) የአላህ እርዳታና (መካን) መክፈት በመጣ ጊዜ፤ (1) When there comes Allah’s help and the conquest (2) ሰዎችንም ጭፍሮች እየኾኑ፤ በአላህ ሃይማኖት ውስጥ ሲገቡ ባየህ ጊዜ፤ (2) and you see people entering Allah’s religion in multitudes (3) ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው፡፡ ምሕረትንም ለምነው፡፡ እርሱ ጸጸትን በጣም ተቀባይ ነውና፡፡ (3) then glorify the praise of … Read More “110 – An-Nasr” »

109 – Al-Kaafiroon

Posted on December 19, 2023 By Amharic Quran No Comments on 109 – Al-Kaafiroon
ቁርአንን እንረዳው

109 – Al-Kaafiroon (1) በላቸው «እናንተ ከሓዲዎች ሆይ! (1) Say, “O disbelievers, (2) «ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡ (2) I do not worship what you worship, (3) «እናንተም እኔ የምግገዛውን (አምላክም አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡ (3) nor do you worship what I worship. (4) «እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡ (4) Never will I worship what you worship, (5) «እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) ተገዢዎች … Read More “109 – Al-Kaafiroon” »

108 – Al-Kawthar

Posted on December 19, 2023 By Amharic Quran No Comments on 108 – Al-Kawthar
ቁርአንን እንረዳው

108 – Al-Kawthar (1) እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ፡፡ (1) We have surely given you [O Prophet] Al-Kauthar [abundance], (2) ስለዚህ ለጌታህ ስገድ፤ (በስሙ) ሰዋም፡፡ (2) so pray and offer sacrifice to your Lord alone. (3) ጠይህ (የሚጠላህ) እርሱ በእርግጥ (ዘሩ) የተቆረጠው ነው፡፡ (3) Indeed, the one who hates you is truly cut off [from all goodness].  

107 – Al-Maa’un

Posted on December 19, 2023 By Amharic Quran No Comments on 107 – Al-Maa’un
ቁርአንን እንረዳው

107 – Al-Maa’un (1) ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?) (1) Have you seen the one who denies the Recompense? (2) ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤ (2) Such is the one who repulses the orphan harshly, (3) ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡ (3) and does not urge others to feed the needy. (4) ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡ (4) … Read More “107 – Al-Maa’un” »

106 – Quraish

Posted on December 19, 2023 By Amharic Quran No Comments on 106 – Quraish
ቁርአንን እንረዳው

106 – Quraish (1) ቁረይሽን ለማላመድ (ባለዝሆኖቹን አጠፋ)፡፡ (1) For the accustomed security of the Quraysh, (2) የብርድና የበጋን ወራት ጉዞ ሊያላምዳቸው ይህንን ሠራ፡፡ (2) secure in their winter and summer journeys. (3) ስለዚህ የዚህን ቤት (የከዕባን) ጌታ ይግገዙ፡፡ (3) Let them worship the Lord of this [Sacred] House, (4) ያንን ከረኃብ ያበላቸውን ከፍርሃትም ያረካቸውን (ጌታ ያምልኩ)፡፡ (4) Who fed them … Read More “106 – Quraish” »

Posts pagination

1 2 … 12 Next
  • Amharic Quran
  • Blog
  • Amharic Quran
  • Blog

Copyright © 2026 Amharic Quran.

Theme: Oceanly Green by ScriptsTown