Default Image
19, Dec 2023
99 – Az-Zalzala

99 – Az-Zalzala

(1) ምድር (በኀይል) መንቀጥቀጥዋን በተንቀጠቀጠች ጊዜ፤ (1) When the earth is shaken with a mighty quake,
(2) ምድር ሸክሞችዋን ባወጣችም ጊዜ፤ (2) and the earth throws out its burdens,
(3) ሰውም ምን ኾነች? ባለ ጊዜ፤ (3) and man says, “What is the matter with it?”
(4) በዚያ ቀን ወሬዎችዋን ትናገራለች፡፡ (4) On that Day it will recount all its news,
(5) ጌታህ ለእርሷ በማሳወቁ ምክንያት፡፡ (5) because your Lord has inspired it [to do so].
(6) በዚያ ቀን ሰዎች ሥራዎቻቸውን (ምንዳዋን) እንዲያዩ ይደረጉ ዘንድ (እንደየሥራቸው) የተለያዩ ኾነው (ከመቆሚያው ስፍራ) ይመለሳሉ፡፡ (6) On that Day all people will come forward in separate groups to be shown their deeds.
(7) የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡ (7) So whoever does an atom’s weight of good will see it,
(8) የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡ (8) and whoever does an atom’s weight of evil will see it.

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Related Posts

82 – Al-Infitaar

82 – Al-Infitaar (1) ሰማይ በተሰነጠቀች ጊዜ፤ (1) When the sky breaks apart. (2) ከዋክብትም ተበታትነው በወደቁ ጊዜ፤ (2) and…

ሱረቱል አል አዕራፍ አማርኛ ቁርአን Free Amharic Quran Al-A’raaf

ሱረቱል አል አዕራፍ አማርኛ ቁርአን Free Amharic Quran Al-A’raaf المص  [1] (1) አ.ለ.መ.ሰ (አሊፍ፤ ላም ፤ሚም፤ ሷድ)። (1) Alif Lām…

27 – An-Naml

27 – An-Naml (1) ጠ.ሰ (ጣ ሲን) ይህቺ ከቁርኣኑና ከገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች ናት፡፡ (1) Tā Sīn. These are the verses of the…