Default Image
19, Dec 2023
107 – Al-Maa’un

107 – Al-Maa’un

(1) ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?) (1) Have you seen the one who denies the Recompense?
(2) ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤ (2) Such is the one who repulses the orphan harshly,
(3) ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡ (3) and does not urge others to feed the needy.
(4) ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡ (4) So woe to those who pray,
(5) ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡ (5) but are heedless of their prayer;
(6) ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡ (6) those who only show off,
(7) የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡ (7) and withhold even the small kindnesses.

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Related Posts

20 – Taa-Haa 

(1) ጠ.ሀ. (ጣ ሃ) (1) Tā Ha (2) ቁርኣንን ባንተ ላይ እንድትቸገር አላወረድንም፡፡ (2) We have not sent down the Qur’an…

100 – Al-Aadiyaat

100 – Al-Aadiyaat (1) እያለከለኩ ሩዋጮች በኾኑት (ፈረሶች) እምላለሁ፡፡ (1) By the galloping, panting horses, (2) (በሰኮናቸው) እያጋጩ እሳትን አውጪዎች በኾኑትም፤ (2) striking sparks…

29 – Al-Ankaboot

29 – Al-Ankaboot (1) አ.ለ.መ (አሊፍ ላም ሚም) (1) Alif Lām Mīm. (2) ሰዎቹ አምነናል በማለታቸው ብቻ እነሱ ሳይፈተኑ የሚተው መኾናቸውን…