111 – Al-Masad
111 – Al-Masad
| (1) የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡ | (1) May the hands of Abu Lahab perish, and may he perish! |
| (2) ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡ | (2) Neither his wealth nor his worldly gains will avail him. |
| (3) የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡ | (3) He will burn in a Flaming Fire, |
| (4) ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡ | (4) and so will his wife, the carrier of firewood, |
| (5) በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡ | (5) around her neck will be a rope of palm fiber. |
