Default Image
11, Dec 2023
77 – Al-Mursalaat

77 – Al-Mursalaat

(1) ተከታታይ ኾነው በተላኩት፣(1) By those [winds] sent forth in succession,
(2) በኀይል መንፈስን ነፋሾች በኾኑትም፣(2) those that blow violently,
(3) መበተንን በታኞች በኾኑትም፤ (ነፋሶች)፣(3) and scatter [rainclouds] far and wide,
(4) መለየትን ለይዎች በኾኑትም፣(4) And by those [angels] who bring criterion;
(5) መገሠጫን (ወደ ነቢያት) ጣይዎች በኾኑትም፣(5) and those who deliver revelation,
(6) ምክንያትን ለማስወገድ ወይም ለማስፈራራት (ጣይዎች በኾኑት መላእክት) እምላለሁ፡፡(6) leaving no excuse or giving warning –
(7) ያ የምትስፈራሩበት (ትንሣኤ) በእርግጥ ኋኝ ነው፡፡(7) what you are promised will surely come to pass.
(8) ከዋክብትም (ብርሃንዋ) በታበሰች ጊዜ፡፡(8) So when the stars are extinguished,
(9) ሰማይም በተከፈተች ጊዜ፡፡(9) and when the sky is split apart,
(10) ጋራዎችም በተንኮተኮቱ ጊዜ፡፡(10) and when the mountains are blown away,
(11) መልክተኞቹም ወቅት በተደረገላቸው ጊዜ፡፡(11) and when the messengers are summoned,
(12) ለየትኛው ቀን ተቀጠሩ (የሚባል ሲኾን)፤(12) until which Day has all this been postponed?
(13) ለመለያው ቀን (በተባለ ጊዜ፤ በፍጡሮች መካከል ይፈረዳል)፡፡(13) Until the Day of Judgment.
(14) የመለያውም ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?(14) How do you know what the Day of Judgment is?
(15) ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡(15) Woe on that Day to the deniers!
(16) የፊተኞቹን (ሕዝቦች) አላጠፋንምን?(16) Did We not destroy the earlier nations?
(17) ከዚያም የኋለኞቹን እናስከትላቸዋለን፡፡(17) Then We will do likewise to the later ones.
(18) በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡(18) This is how We deal with the wicked.
(19) ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡(19) Woe on that Day to the deniers!
(20) ከደካማ ውሃ አልፈጠርናችሁምን?(20) Did We not create you from a worthless fluid,
(21) በተጠበቀ መርጊያ ውስጥም (በማሕፀን) አደረግነው፡፡(21) then We placed it in a secure repository
(22) እስከ ታወቀ ልክ ድረስ፡፡ መጠንነውም፤ ምን ያማርንም(22) for a determined period?
(23) መጠንነውም፤ ምን ያማርንም መጣኞች ነን!(23) For We determined it; How excellently We determine!
(24) ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡(24) Woe on that Day to the deniers!
(25) ምድርን ሰብሳቢ አላደረግናትምን?(25) Have We not made the earth a receptacle
(26) ሕያዋን ኾናችሁ ሙታንም ኾናችሁ፡፡(26) for the living and the dead,
(27) በውስጧም ከፍተኛዎችን ተራራዎች አደረግን፡፡ ጣፋጭ ውሃንም አጠጣናችሁ፡፡(27) and placed therein firm towering mountains, and given you fresh water to drink?
(28) ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡(28) Woe on that Day to the deniers!
(29) «ወደዚያ በእርሱ ታስተባብሉ ወደ ነበራችሁት (ቅጣት) አዝግሙ፡፡(29) [They will be told,] “Proceed to that [Fire] which you used to deny!
(30) «ባለ ሦስት ቅርንጫፎች ወደ ኾነው ጥላ አዝግሙ፤» (ይባላሉ)፡፡(30) Proceed to the shadow [of smoke] ascending in three columns,
(31) አጠላይ ያልኾነ ከእሳቱም ላንቃ የማያድን ወደ ኾነው (አዝግሙ)፡፡(31) that provides neither shade nor protection from the flames.
(32) እርሷ እንደ ታላላቅ ሕንጻ የኾኑን ቃንቄዎች ትወረውራለች፡፡(32) Indeed, it [Hell] throws up sparks as big as castles,
(33) (ቃንቄውም) ልክ ዳለቻዎች ግመሎችን ይመስላል፡፡(33) as if they were tawny camels.
(34) ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡(34) Woe on that Day to the deniers!
(35) ይህ የማይናገሩበት ቀን ነው፡፡(35) On that Day they won’t speak,
(36) ይቅርታም ይጠይቁ ዘንድ፤ ለእነርሱ አይፈቀድላቸውም፡፡(36) nor will they be allowed to make excuses.
(37) ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡(37) Woe on that Day to the deniers!
(38) ይህ መለያው ቀን ነው፡፡ እናንተንም የፊተኞቹንም ሰብሰብናችሁ፡፡(38) [They will be told,] “This is the Day of Judgment: We have gathered you along with the earlier generations.
(39) ለናንተም (ለማምለጥ) ብልሃት እንዳላችሁ ተተናኮሉኝ፡፡(39) So if you have any scheme, then plot it against Me.”
(40) ላስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡(40) Woe on that Day to the deniers!
(41) ጥንቁቆቹ በጥላዎችና በምንጮች ውስጥ ናቸው፡፡(41) Indeed, the righteous will be amid shades and springs
(42) ከሚከጅሉትም ሁሉ በፍራፍሬዎች ውስጥ ናቸው፡፡(42) and will have whatever fruit they desire.
(43) «ትሠሩት በነበራችሁት ዋጋ የምትደሰቱ ኾናችሁ ብሉ፣ ጠጡም፤» (ይባላሉ)፡፡(43) [They will be told,] “Eat and drink joyfully, as a reward for what you used to do.”
(44) እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡(44) This is how We reward those who do good.
(45) ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡(45) Woe on that Day to the deniers!
(46) ብሉ፤ ጥቂትንም (ጊዜ) ተጠቀሙ፡፡ እናንተ አመጸኞች ናችሁና፡፡(46) “Eat and enjoy yourselves for a while; you are truly wicked.”
(47) ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡(47) Woe on that Day to the deniers!
(48) «ለእነርሱ ስገዱም» በተባሉ ጊዜ አይሰግዱም፡፡(48) When it is said to them, “Bow [in prayer]”, they do not bow.
(49) ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡(49) Woe on that Day to the deniers!
(50) ከእርሱም ሌላ በየትኛው ንግግር ያምናሉ?(50) In which message after this [Qur’an] will they believe?

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Related Posts

17 – Al-Israa

17 – Al-Israa (1) ያ ባሪያውን ከተከበረው መስጊድ ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ ሩቁ መስጊድ በሌሊት ውስጥ ያስኼደው (ጌታ) ጥራት ይገባው፡፡ ከተዓምራቶቻችን…

34 – Saba

34 – Saba  (1) ምስጋና ለዚያ በሰማያትም ያለ በምድርም ያለ ሁሉ የርሱ ለኾነው ለአላህ ይገባው፡፡ በመጨረሻይቱም ዓለም ምስጋና ለእርሱ ብቻ…

ሱረቱ አል አንፋል አማርኛ ቁርአን Free Amharic Quran 8 Al-Anfaal

ሱረቱ አል አንፋል አማርኛ ቁርአን Free Amharic Quran 8 Al-Anfaal يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَنفَالِ ۖ قُلِ الْأَنفَالُ لِلَّهِ وَالرَّسُولِ ۖ فَاتَّقُوا…