Skip to content

Amharic Quran

ከመሞትህ በፊት ቁርአንን አንብብ! (Read the holy Quran before you die!)

  • Home
  • Blog
    • ቁርአንን እንረዳው
    • Quran in Oromigna
  • Download

Tag: ሱረቱ አል ሐጅ

60 – Al-Mumtahana

Posted on December 11, 2023August 5, 2026 By Muhammed No Comments on 60 – Al-Mumtahana
Amharic Quran, ቁርአንን እንረዳው

60 – Al-Mumtahana (1) እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ጠላቶቼንና ጠላቶቻችሁን ወዳጆች አድርገችሁ አትያዙ፡፡ ከእውነቱ የመጣላችሁን ሃይማኖት በእርግጥ የካዱ ሲኾኑ ውዴታን ወደእነርሱ ታደርሳላችሁ፡፡ መልክተኛውንና እናንተን በአላህ በጌታችሁ ስላመናችሁ (ከመካ) ያወጣሉ፡፡ በመንገዴ ለመታገልና ውዴታዬን ለመፈለግ የወጣችሁ እንደኾናችሁ (ወዳጆች አድርጋችሁ አትያዙዋቸው)፡፡ እኔ የምትደብቁትንና የምትገልጹትን ሁሉ የማውቅ ስኾን ወደእነርሱ በፍቅር ትመሳጠራላችሁ፡፡ ከእናንተም (ይህንን) የሚሠራ ሰው ቀጥተኛውን መንገድ በእርግጥ ተሳሳተ፡፡ (1) O you who believe, do … Read More “60 – Al-Mumtahana” »

59 – Al-Hashr

Posted on December 11, 2023August 5, 2026 By Muhammed No Comments on 59 – Al-Hashr
Amharic Quran, ቁርአንን እንረዳው

59 – Al-Hashr (1) በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ ለአላህ አሞገሰ፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ (1) All that is in the heavens and all that is on earth glorifies Allah, for He is the All-Mighty, the All-Wise. (2) እርሱ ያ ከመጽሐፉ ሰዎች እነዚያን የካዱትን ከቤቶቻቸው ለመጀመሪያው ማውጣት ያወጣቸው ነው፡፡ መውጣታቸውን አላሰባችሁም፡፡ እነርሱም ምሽጎቻቸው ከአላህ (ኀይል) የሚከላከሉላቸው መኾናቸውን … Read More “59 – Al-Hashr” »

58 – Al-Mujaadila

Posted on December 11, 2023August 5, 2026 By Muhammed No Comments on 58 – Al-Mujaadila
Amharic Quran, ቁርአንን እንረዳው

58 – Al-Mujaadila (1) አላህ የዚያችን በባሏ (ነገር) የምተከራከርህንና ወደ አላህ የምታሰሙተውን (ሴት) ቃል በእርግጥ ሰማ፡፡ አላህም (በንግግር) መመላለሳችሁን ይሰማል፡፡ አላህ ሰሚ ተመልካች ነውና፡፡ (1) Indeed, Allah has heard the words of the woman who was arguing with you [O Prophet] concerning her husband, and was complaining to Allah. Allah has heard the discussion between the two of you, for Allah is All-Hearing, … Read More “58 – Al-Mujaadila” »

57 – Al-Hadid

Posted on December 11, 2023August 5, 2026 By Muhammed No Comments on 57 – Al-Hadid
Amharic Quran, ቁርአንን እንረዳው

57 – Al-Hadid (1) በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ ለአላህ አሞገሰ፡፡ እርሱም ሁሉን አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ (1) All that is in the heavens and earth glorifies Allah, for He is the All-Mighty, the All-Wise. (2) የሰማያትና የምድር ንግሥና የእርሱ ብቻ ነው፡፡ ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ (2) To Him belongs the dominion … Read More “57 – Al-Hadid” »

56 – Al-Waaqia

Posted on December 11, 2023August 5, 2026 By Muhammed No Comments on 56 – Al-Waaqia
Amharic Quran, ቁርአንን እንረዳው

56 – Al-Waaqia (1) መከራይቱ በወደቀች ጊዜ፡፡ (1) When the Inevitable Event comes to pass, (2) ለመውደቋ አስተባባይ (ነፍስ) የለችም፡፡ (2) there will be none to deny its occurrence; (3) ዝቅ አድራጊና ከፍ አድራጊ ናት፡፡ (3) it will bring some low and raise others up. (4) ምድር መናወጥን በተናወጠች ጊዜ፡፡ (4) When the earth will be shaken … Read More “56 – Al-Waaqia” »

55 – Ar-Rahmaan

Posted on December 10, 2023August 5, 2026 By Muhammed No Comments on 55 – Ar-Rahmaan
Amharic Quran, ቁርአንን እንረዳው

55 – Ar-Rahmaan (1) አል-ረሕማን፤ (1) The Most Compassionate, (2) ቁርኣንን አስተማረ፡፡ (2) has taught the Qur’an, (3) ሰውን ፈጠረ፡፡ (3) He created man, (4) መናገርን አስተማረው፡፡ (4) and taught him speech. (5) ፀሐይና ጨረቃ በተወሰነ ልክ (ይኼዳሉ)፡፡ (5) The sun and the moon follow their precise courses, (6) ሐረግና ዛፍም (ለእርሱ) ይሰግዳሉ፡፡ (6) and the stars and … Read More “55 – Ar-Rahmaan” »

54 – Al-Qamar

Posted on December 10, 2023August 5, 2026 By Muhammed No Comments on 54 – Al-Qamar
Amharic Quran, ቁርአንን እንረዳው

54 – Al-Qamar (1) ሰዓቲቱ (የትንሣኤ ቀን) ተቃረበች፤ ጨረቃም ተገመሰ፡፡ (1) The Hour has drawn near and the moon has split asunder. (2) ተዓምርንም ቢያዩ (ከእምነት) ይዞራሉ፡፡ (ይህ) «ዘውታሪ ድግምት ነውም» ይላሉ፡፡ (2) Whenever they see a sign, they turn away and say, “Same old magic!” (3) አስተባበሉም፡፡ ዝንባሌዎቻቸውንም ተከተሉ፡፡ ነገርም ሁሉ (ወሰን አለው)፤ ረጊ ነው፡፡ (3) They deny [the truth] and follow their desires, but … Read More “54 – Al-Qamar” »

53 – An-Najm

Posted on December 10, 2023August 5, 2026 By Muhammed No Comments on 53 – An-Najm
Amharic Quran, ቁርአንን እንረዳው

53 – An-Najm (1) በኮከብ እምላለሁ በወደቀ (በገባ) ጊዜ፡፡ (1) By the star when it sets, (2) ነቢያችሁ (ሙሐመድ) አልተሳሳተም፤ አልጠመመምም፡፡ (2) Your companion [the Prophet] has neither strayed nor is he deluded. (3) ከልብ ወለድም አይናገርም፡፡ (3) Nor does he speak out of his own desire. (4) እርሱ (ንግግሩ) የሚወርረድ ራእይ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ (4) It is but a revelation sent down [to … Read More “53 – An-Najm” »

52 – At-Tur

Posted on December 10, 2023August 5, 2026 By Muhammed No Comments on 52 – At-Tur
Amharic Quran, ቁርአንን እንረዳው

52 – At-Tur (1) በጡር (ጋራ) እምላለሁ፡፡ (1) By the mount of Tūr, (2) በተጻፈው መጽሐፍም፡፡ (2) and by the Book inscribed (3) በተዘረጋ ብራና ላይ፤ (በተጻፈው)፡፡ (3) on an unrolled parchment, (4) በደመቀው ቤትም፡፡ (4) and by the much-frequented House [in heaven], (5) ከፍ በተደረገው ጣራም፡፡ (5) and by the canopy raised high, (6) በተመላው ባሕርም እምላለሁ፡፡ (6) … Read More “52 – At-Tur” »

51 – Adh-Dhaariyat

Posted on December 10, 2023August 5, 2026 By Muhammed No Comments on 51 – Adh-Dhaariyat
Amharic Quran, ቁርአንን እንረዳው

51 – Adh-Dhaariyat (1) መበተንን በታኞች በኾኑት (ነፋሶች)፡፡ (1) By the winds that scatters [dust], (2) ከባድ (ዝናምን) ተሸካሚዎች በኾኑትም (ደመናዎች)፡፡ (2) and by the heavily-laden clouds with water, (3) ገር (መንሻለልን) ተንሻላዮች በኾኑትም (መርከቦች)፡፡ (3) and by the ships that sail with ease, (4) ነገርን ሁሉ አከፋፋዮች በኾኑትም (መላእክት) እምላለሁ፡፡ (4) and by the angels who distribute [blessings] by His command. (5) የምትቀጠሩት (ትንሣኤ) እውነት ነው፡፡ (5) Indeed, … Read More “51 – Adh-Dhaariyat” »

Posts pagination

Previous 1 … 4 5 6 … 11 Next
  • Home
  • Blog
  • Download
  • Home
  • Blog
  • Download

Copyright © 2026 Amharic Quran.

Theme: Oceanly by ScriptsTown