Default Image
19, Dec 2023
94 – Ash-Sharh

94 – Ash-Sharh (1) ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡ (1) Have We not reassured your heart for you [O Prophet], (2) ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡ (2) and relieved you of your burden (3) ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡ (3) that weighed down your back, (4) መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡ (4) and raised high your fame for…

Default Image
19, Dec 2023
93 – Ad-Dhuhaa

93 – Ad-Dhuhaa (1) በረፋዱ እምላለሁ፡፡ (1) By the morning brightness, (2) በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፤ (2) and by the night when it is still, (3) ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም፡፡ (3) your Lord has not forsaken you [O Prophet], nor does He hate you; (4) መጨረሻይቱም (ዓለም) ከመጀመሪያይቱ ይልቅ ላንተ በላጭ ናት፡፡ (4) the…

Default Image
19, Dec 2023
92 – Al-Lail

92 – Al-Lail (1) በሌሊቱ እምላለሁ (በጨለማው) በሚሸፍን ጊዜ፡፡ (1) By the night when it covers, (2) በቀኑም፤ በተገለጸ ጊዜ፡፡ (2) and by the day when it appears, (3) ወንድንና ሴትን በፈጠረውም (አምላክ እምላለሁ)፡፡ (3) and by His creation of male and female, (4) ሥራችሁ በእርግጥ የተለያየ ነው፡፡ (4) surely your efforts are…

Default Image
19, Dec 2023
91 – Ash-Shams

91 – Ash-Shams (1) በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ፡፡ (1) By the sun and its brightness, (2) በጨረቃም በተከተላት ጊዜ፤ (2) and by the moon as it follows it, (3) በቀኑም (ፀሐይን) በገለጻት ጊዜ፤ (3) and by the day as it displays it, (4) በሌሊቱም በሸፈናት ጊዜ፤ (4) and by the night as it…

Default Image
19, Dec 2023
90 – Al-Balad

90 – Al-Balad (1) በዚህ አገር (በመካ) እምላለሁ፡፡ (1) I do swear by this city [of Makkah] – (2) አንተ በዚህ አገር ሰፋሪ ስትኾን፡፡ (2) and you are free of restriction [for a while] in this city – (3) በወላጂም በወለዳቸውም ሰዎች (በአዳምና በዘሮቹ ሁሉ እምላለሁ)፡፡ (3) and by every parent and offspring, (4) ሰውን ሁሉ በእርግጥ…

Default Image
19, Dec 2023
89 – Al-Fajr

89 – Al-Fajr (1) በጎህ እምላለሁ፡፡ (1) By the dawn, (2) በዐሥር ሌሊቶችም፡፡ (2) and the ten nights, (3) በጥንዱም በነጠላውም፡፡ (3) and the even and the odd, (4) በሌሊቱም በሚኼድ ጊዜ፡፡ (4) and by the night when it comes, (5) በዚህ (መሓላ) ለባለ አእምሮ ታላቅ መሓላ አለበትን? (5) are these oaths…

Default Image
19, Dec 2023
88 – Al-Ghaashiya

88 – Al-Ghaashiya (1) የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን? (1) Has there come to you the story of the Overwhelming Event? (2) ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡ (2) On that Day, some faces will be humiliated, (3) ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡ (3) toiling and weary, (4) ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡ (4) as they burn in…

Default Image
19, Dec 2023
87 – Al-A’laa

87 – Al-A’laa (1) ከሁሉ በላይ የኾነውን ጌታህን ስም አሞግሥ፡፡ (1) Glorify the name of your Lord, the Most High, (2) የዚያን (ሁሉን ነገር) የፈጠረውን ያስተካከለውንም፡፡ (2) Who created and fashioned in due proportion, (3) የዚያንም የወሰነውን፡፡ (ለተፈጠረለት ነገር) የመራውንም፡፡ (3) and Who determined [the creation] then guided them, (4) የዚያንም ግጦሽን (ለምለም አድርጎ) ያወጣውን፡፡ (4) and Who…

Default Image
19, Dec 2023
86 – At-Taariq

86 – At-Taariq (1) በሰማዩ በሌሊት መጪውም እምላለሁ፡፡ (1) By the sky and the night comer – (2) የሌሊት መጪውም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ? (2) and how do you know what the night comer is? (3) ጨለማን ቀዳጁ ኮከብ ነው፡፡ (3) It is the star of piercing brightness –…

Default Image
17, Dec 2023
85 – Al-Burooj

85 – Al-Burooj (1) የቡርጆች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ፡፡ (1) By the sky full of constellations, (2) በተቀጠረው ቀንም፤ (2) and by the promised Day, (3) በተጣጅና በሚጣዱትም፤ (እምላለሁ)፡፡ (3) and by the witness and the witnessed, (4) የጉድቡ ባለቤቶች ተረገሙ፡፡ (4) cursed be the makers of the trench, (5) የማገዶ…