Default Image
1, May 2025
የእስልምና ታሪክ መበደል

የእስልምና ታሪክ መበደል መግቢያየእስልምና ታሪክን ለማጠልሸት የቻሉ ክፍሎች ኢማሙ አል-ጠበሪይ ታሪክን ከሰበሰቡበት እለት ጀምሮ የእስልምናን ታሪክን አስቦ የሚነሳበት አዋቂ ባይጠፋም አንዳንዱ አደገኛነቱን ባለመገንዘብ ሳያጣራ ያገኘውን ሲጽፍ ሌላው ደግሞ አስቦበት እንደ ራፊዷ ያሉና ሌሎችም ለእስልምና ቅን መንፈስ የሌላቸው ተንኮለኛች በወገንተኝነት በእስልምና ታሪክ ውስጥ ያስገቡትን ቅጥፈት ከአል-ጠበሪ የታሪክ መጽሐፍ በመውስድና እንዲሁም ከተመሳሳይ…

Default Image
17, Feb 2024
Quran in Afaan Orormo

Quran in Afaan Orormo https://amharicquran.com/wp-content/uploads/2024/02/001.mp3  አሰላሙ ዓለይኩም! በኦሮምኛ ቋንቋ የተተረጎመውን ሙሉውን ቅዱስ ቁርአን ለማግኘት እዚህ ድህረገጽ ላይ ይግቡ። 

Default Image
10, Feb 2024
Arabic Quran

get_all_sorah[1]

Default Image
3, Feb 2024
ግደሉ የሚለው ቁርአን ወይስ መፅሀፍ ቅዱስ?

ግደሉ የሚለው ቁርአን ወይስ መፅሀፍ ቅዱስ? የግድያ መፅሀፍ የሚመስለው ቅዱስ ቁርአን ወይስ መፅሀፍ ቅዱስ? እስኪ ከመፅሀፍ ቅዱስ ጀምረን እንየው:- ግደል የሚለው ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ምን ያህል ጊዜ ተደጋግሞ ተጠቅሷል? ንፅፅሩን እዚህ ተጭነው በቪዲዮ ሊያዳምጡት ይችላሉ። ግደል የሚለው ቃል በብሉይ ኪዳን ውስጥ ከ 400 ጊዜ በላይ በአዲስ ኪዳን ውስጥ ደግሞ…

Default Image
19, Dec 2023
114 – An-Naas

114 – An-Naas (1) በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡ (1) Say, “I seek refuge with the Lord of mankind, (2) «የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡ (2) the Sovereign of mankind, (3) «የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡ (3) the God of mankind, (4) «ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡ (4) from the harm of the lurking…

Default Image
19, Dec 2023
113 – Al-Falaq

113 – Al-Falaq (1) በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ፡፡ (1) Say, “I seek refuge with the Lord of the daybreak, (2) «ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት፡፡ (2) from the harm of all what He has created; (3) «ከሌሊትም ክፋት ባጨለመ ጊዜ፤ (3) from the harm of darkening [night] when it spreads around, (4)…

Default Image
19, Dec 2023
112 – Al-Ikhlaas

112 – Al-Ikhlaas (1) በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ (1) Say: He is Allah, the One; (2) «አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው፡፡ (2) Allah, the Eternal Refuge. (3) «አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡ (3) He neither begets nor is He begotten, (4) «ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡» (4) and there is none comparable to Him.”  

Default Image
19, Dec 2023
111 – Al-Masad

111 – Al-Masad (1) የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡ (1) May the hands of Abu Lahab perish, and may he perish! (2) ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡ (2) Neither his wealth nor his worldly gains will avail him. (3) የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡ (3) He…

Default Image
19, Dec 2023
110 – An-Nasr

110 – An-Nasr (1) የአላህ እርዳታና (መካን) መክፈት በመጣ ጊዜ፤ (1) When there comes Allah’s help and the conquest (2) ሰዎችንም ጭፍሮች እየኾኑ፤ በአላህ ሃይማኖት ውስጥ ሲገቡ ባየህ ጊዜ፤ (2) and you see people entering Allah’s religion in multitudes (3) ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው፡፡ ምሕረትንም ለምነው፡፡ እርሱ ጸጸትን በጣም ተቀባይ ነውና፡፡ (3)…

Default Image
19, Dec 2023
109 – Al-Kaafiroon

109 – Al-Kaafiroon (1) በላቸው «እናንተ ከሓዲዎች ሆይ! (1) Say, “O disbelievers, (2) «ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡ (2) I do not worship what you worship, (3) «እናንተም እኔ የምግገዛውን (አምላክም አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡ (3) nor do you worship what I worship. (4) «እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡ (4) Never will I worship what you…