Default Image
11, Dec 2023
58 – Al-Mujaadila

58 – Al-Mujaadila (1) አላህ የዚያችን በባሏ (ነገር) የምተከራከርህንና ወደ አላህ የምታሰሙተውን (ሴት) ቃል በእርግጥ ሰማ፡፡ አላህም (በንግግር) መመላለሳችሁን ይሰማል፡፡ አላህ ሰሚ ተመልካች ነውና፡፡ (1) Indeed, Allah has heard the words of the woman who was arguing with you [O Prophet] concerning her husband, and was complaining to Allah. Allah has heard the discussion between the two of…

Default Image
11, Dec 2023
57 – Al-Hadid

57 – Al-Hadid (1) በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ ለአላህ አሞገሰ፡፡ እርሱም ሁሉን አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ (1) All that is in the heavens and earth glorifies Allah, for He is the All-Mighty, the All-Wise. (2) የሰማያትና የምድር ንግሥና የእርሱ ብቻ ነው፡፡ ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ (2)…

Default Image
11, Dec 2023
56 – Al-Waaqia

56 – Al-Waaqia (1) መከራይቱ በወደቀች ጊዜ፡፡ (1) When the Inevitable Event comes to pass, (2) ለመውደቋ አስተባባይ (ነፍስ) የለችም፡፡ (2) there will be none to deny its occurrence; (3) ዝቅ አድራጊና ከፍ አድራጊ ናት፡፡ (3) it will bring some low and raise others up. (4) ምድር መናወጥን በተናወጠች ጊዜ፡፡ (4) When…

Default Image
10, Dec 2023
55 – Ar-Rahmaan

55 – Ar-Rahmaan (1) አል-ረሕማን፤ (1) The Most Compassionate, (2) ቁርኣንን አስተማረ፡፡ (2) has taught the Qur’an, (3) ሰውን ፈጠረ፡፡ (3) He created man, (4) መናገርን አስተማረው፡፡ (4) and taught him speech. (5) ፀሐይና ጨረቃ በተወሰነ ልክ (ይኼዳሉ)፡፡ (5) The sun and the moon follow their precise courses, (6) ሐረግና ዛፍም (ለእርሱ) ይሰግዳሉ፡፡…

Default Image
10, Dec 2023
54 – Al-Qamar

54 – Al-Qamar (1) ሰዓቲቱ (የትንሣኤ ቀን) ተቃረበች፤ ጨረቃም ተገመሰ፡፡ (1) The Hour has drawn near and the moon has split asunder. (2) ተዓምርንም ቢያዩ (ከእምነት) ይዞራሉ፡፡ (ይህ) «ዘውታሪ ድግምት ነውም» ይላሉ፡፡ (2) Whenever they see a sign, they turn away and say, “Same old magic!” (3) አስተባበሉም፡፡ ዝንባሌዎቻቸውንም ተከተሉ፡፡ ነገርም ሁሉ (ወሰን አለው)፤ ረጊ ነው፡፡ (3) They deny [the…

Default Image
10, Dec 2023
53 – An-Najm

53 – An-Najm (1) በኮከብ እምላለሁ በወደቀ (በገባ) ጊዜ፡፡ (1) By the star when it sets, (2) ነቢያችሁ (ሙሐመድ) አልተሳሳተም፤ አልጠመመምም፡፡ (2) Your companion [the Prophet] has neither strayed nor is he deluded. (3) ከልብ ወለድም አይናገርም፡፡ (3) Nor does he speak out of his own desire. (4) እርሱ (ንግግሩ) የሚወርረድ ራእይ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ (4) It is…

Default Image
10, Dec 2023
52 – At-Tur

52 – At-Tur (1) በጡር (ጋራ) እምላለሁ፡፡ (1) By the mount of Tūr, (2) በተጻፈው መጽሐፍም፡፡ (2) and by the Book inscribed (3) በተዘረጋ ብራና ላይ፤ (በተጻፈው)፡፡ (3) on an unrolled parchment, (4) በደመቀው ቤትም፡፡ (4) and by the much-frequented House [in heaven], (5) ከፍ በተደረገው ጣራም፡፡ (5) and by the canopy raised high,…

Default Image
10, Dec 2023
51 – Adh-Dhaariyat

51 – Adh-Dhaariyat (1) መበተንን በታኞች በኾኑት (ነፋሶች)፡፡ (1) By the winds that scatters [dust], (2) ከባድ (ዝናምን) ተሸካሚዎች በኾኑትም (ደመናዎች)፡፡ (2) and by the heavily-laden clouds with water, (3) ገር (መንሻለልን) ተንሻላዮች በኾኑትም (መርከቦች)፡፡ (3) and by the ships that sail with ease, (4) ነገርን ሁሉ አከፋፋዮች በኾኑትም (መላእክት) እምላለሁ፡፡ (4) and by the angels who distribute [blessings] by His command.…

Default Image
10, Dec 2023
50 – Qaaf

50 – Qaaf (1) ቀ (ቃፍ) በተከበረው ቁርኣን እምላለሁ (በሙሐመድ አላመኑም)፡፡ (1) Qāf. By the Glorious Qur’an! (2) ይልቁንም ከነሱ ጎሳ የኾነ አስፈራሪ ስለ መጣላቸው ተደነቁ፡፡ ከሓዲዎቹም «ይህ አስደናቂ ነገር ነው» አሉ፡፡ (2) But they wonder that a warner has come to them from among themselves, so the disbelievers say, “This is something strange! (3)…

Default Image
10, Dec 2023
49 – Al-Hujuraat

49 – Al-Hujuraat (1) እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህና በመልክተኛው ፊት (ነፍሶቻችሁን) አታስቀድሙ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ሰሚ ዐዋቂ ነውና፡፡ (1) O you who believe, do not decide [any matter of importance] before Allah and His Messenger, and fear Allah, for Allah is All-Hearing, All-Knowing. (2) እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ድምጾቻችሁን ከነቢዩ ድምጽ በላይ ከፍ አታድርጉ፡፡ ከፊላችሁም…