Default Image
11, Dec 2023
78 – An-Naba

78 – An-Naba (1) ከምን ነገር ይጠያየቃሉ? (1) About what are they asking one another? (2) ከታላቁ ዜና (ከቁርኣን ይጠያየቃሉ)፡፡ (2) About the momentous news, (3) ከዚያ እነርሱ በእርሱ የተለያዩበት ከኾነው፡፡ (3) about which they differ. (4) ይከልከሉ፤ ወደፊት (የሚደርስበቸውን) በእርግጥ ያውቃሉ፡፡ (4) No indeed; they will come to know. (5) ከዚያም ይከልከሉ፤…

Default Image
11, Dec 2023
77 – Al-Mursalaat

77 – Al-Mursalaat (1) ተከታታይ ኾነው በተላኩት፣ (1) By those [winds] sent forth in succession, (2) በኀይል መንፈስን ነፋሾች በኾኑትም፣ (2) those that blow violently, (3) መበተንን በታኞች በኾኑትም፤ (ነፋሶች)፣ (3) and scatter [rainclouds] far and wide, (4) መለየትን ለይዎች በኾኑትም፣ (4) And by those [angels] who bring criterion; (5) መገሠጫን (ወደ ነቢያት) ጣይዎች በኾኑትም፣ (5) and those who…

Default Image
11, Dec 2023
76 – Al-Insaan

76 – Al-Insaan (1) በሰው ላይ የሚታወስ ነገር ሳይኾን ከዘመናት የተወሰነ ጊዜ በእርግጥ አልፎበታል፡፡ (1) Was there not a period of time when man was not a thing [even] mentioned? (2) እኛ ሰውን (በሕግ ግዳጅ) የምንሞከረው ስንኾን ቅልቅሎች ከኾኑ የፍትወት ጠብታ ፈጠርነው፡፡ ሰሚ ተመልካችም አደረግነው፡፡ (2) Indeed, We created man from a drop of…

Default Image
11, Dec 2023
75 – Al-Qiyaama

75 – Al-Qiyaama (1) (ነገሩ ከሓዲዎች እንደሚሉት) አይደለም፡፡ በትንሣኤ ቀን እምላለሁ፡፡ (1) I swear by the Day of Resurrection, (2) (ራሷን) ወቃሽ በኾነች ነፍስም እምላለሁ፡፡ (በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ)፡፡ (2) and I swear by the self-reproaching soul! (3) ሰው አጥንቶቹን አለመሰብሰባችንን ያስባልን? (3) Does man think that We cannot reassemble his bones? (4) አይደለም ጣቶቹን (ፊት እንደ ነበሩ) በማስተካከል…

Default Image
11, Dec 2023
74 – Al-Muddaththir

74 – Al-Muddaththir (1) አንተ (ልብስህን) ደራቢው ሆይ! (1) O you covered [in your cloak], (2) ተነሳ አስጠንቅቅም፡፡ (2) arise and warn, (3) ጌታህንም አክብር፡፡ (3) and proclaim the greatness of your Lord, (4) ልብስህንም አጥራ፡፡ (4) and purify your garments, (5) ጣዖትንም ራቅ፡፡ (5) and shun idol worshiping, (6) ማብዛትንም የምትፈልግ ኾነህ፤ (በረከትን) አትለግስለለ…

Default Image
11, Dec 2023
73 – Al-Muzzammil

73 – Al-Muzzammil (1) አንተ ተከናናቢው ሆይ፡፡ (1) O you the enwrapped one, (2) ሌሊቱን ሁሉ ጥቂት ሲቀር ቁም፤ (ስገደ)፡፡ (2) Stand up in prayer at night except a little, (3) ግማሹን (ቁም)፤ ወይም ከርሱ ጥቂትን ቀንስ፡፡ (3) half of it, or a little less, (4) ወይም በእርሱ ላይ ጨምር፡፡ ቁርኣንንም በዝግታ…

Default Image
11, Dec 2023
72 – Al-Jinn

72 – Al-Jinn (1) (ሙሐመድ ሆይ!) በል «እነሆ ከጂን የኾኑ ጭፈሮች (ቁርኣንን) አዳመጡ፡፡‹እኛ አስደናቂ የኾነን ቁርኣን ሰማንም› አሉ ማለት ወደእኔ ተወረደ፡፡ (1) Say, “It has been revealed to me that a group of jinn listened [to the Qur’an,] and they said, ‘Indeed, we have heard a wondrous recitation (2) ‹ወደ ቀጥታ መንገድ የሚመራን (ቁርአን ሰማን)፡፡ በእርሱም አመንን፡፡…

Default Image
11, Dec 2023
71 – Nooh

71 – Nooh (1) እኛ ኑሕን «ሕዝቦችህን አሳማሚ ቅጣት ሳይመጣባቸው በፊት አስጠንቅቅ በማለት ወደ ሕዝቦቹ ላክነው፡፡» (1) Indeed, We sent Noah to his people, “Warn your people before there comes to them a painful punishment.” (2) (እርሱም) አለ «ሕዝቦቼ ሆይ! እኔ ለእናንተ ገላጭ የኾንኩ አስጠንቃቂ ነኝ፡፡ (2) He said: “O my people, indeed I…

Default Image
11, Dec 2023
70 – Al-Ma’aarij

70 – Al-Ma’aarij (1) ወዳቂ ከኾነው ቅጣት ጠያቂ ጠየቀ፡፡ (1) A challenger asked for a punishment bound to come (2) በከሓዲዎች ላይ (ወዳቂ ከኾነው) ለእርሱ መላሽ የለውም፡፡ (2) upon the disbelievers, which none can avert, (3) የ(ሰማያት) መሰላሎች ባለቤት ከኾነው አላህ (መላሽ የለውም)፡፡ (3) from Allah, Lord of the pathways of ascent, (4) መላእክቱና…

Default Image
11, Dec 2023
69 – Al-Haaqqa

69 – Al-Haaqqa (1) እውነትን አረጋጋጪቱ (ትንሣኤ)፡፡ (1) The Inevitable Hour! (2) አረጋጋጪቱም (እርሷ) ምንድን ናት! (2) What is the Inevitable Hour? (3) አረጋጋጪቱም ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ? (3) How do you know what the Inevitable Hour is? (4) ሰሙድና ዓድ በቆርቋሪይቱ (ትንሣኤ) አስተባበሉ፡፡ (4) Thamūd and ‘Ād denied the striking calamity of the Hour.…