88 – Al-Ghaashiya (1) የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን? (1) Has there come to you the story of the Overwhelming Event? (2) ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡ (2) On that Day, some faces will be humiliated, (3) ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡ (3) toiling and weary, (4) ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡ (4) as they burn in a scorching Fire. (5) በጣም … Read More “88 – Al-Ghaashiya” »
Author: Amharic Quran
87 – Al-A’laa (1) ከሁሉ በላይ የኾነውን ጌታህን ስም አሞግሥ፡፡ (1) Glorify the name of your Lord, the Most High, (2) የዚያን (ሁሉን ነገር) የፈጠረውን ያስተካከለውንም፡፡ (2) Who created and fashioned in due proportion, (3) የዚያንም የወሰነውን፡፡ (ለተፈጠረለት ነገር) የመራውንም፡፡ (3) and Who determined [the creation] then guided them, (4) የዚያንም ግጦሽን (ለምለም አድርጎ) ያወጣውን፡፡ (4) and Who brings forth the pasture, (5) (ከዚያ) ደረቅ … Read More “87 – Al-A’laa” »
86 – At-Taariq (1) በሰማዩ በሌሊት መጪውም እምላለሁ፡፡ (1) By the sky and the night comer – (2) የሌሊት መጪውም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ? (2) and how do you know what the night comer is? (3) ጨለማን ቀዳጁ ኮከብ ነው፡፡ (3) It is the star of piercing brightness – (4) ነፍስ ሁሉ በእርሷ ላይ … Read More “86 – At-Taariq” »
85 – Al-Burooj (1) የቡርጆች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ፡፡ (1) By the sky full of constellations, (2) በተቀጠረው ቀንም፤ (2) and by the promised Day, (3) በተጣጅና በሚጣዱትም፤ (እምላለሁ)፡፡ (3) and by the witness and the witnessed, (4) የጉድቡ ባለቤቶች ተረገሙ፡፡ (4) cursed be the makers of the trench, (5) የማገዶ ባለቤት የኾነቺው እሳት (ባለቤቶች)፡፡ (5) the … Read More “85 – Al-Burooj” »
84 – Al-Inshiqaaq (1) ሰማይ በተቀደደች ጊዜ፤ (1) When the sky is rent asunder, (2) ለጌታዋም (ትዕዛዝ) በሰማች ጊዜ፤ (ልትሰማ) ተገባትም፤ (2) and hearkens to its Lord, as it must, (3) ምድርም በተለጠጠች ጊዜ፤ (3) and when the earth is leveled out, (4) በውስጧ ያለውንም ሁሉ በጣለችና ባዶ በኾነች ጊዜ፤ (4) and casts out all what it contains, and … Read More “84 – Al-Inshiqaaq” »
83 – Al-Mutaffifin (1) ለሰላቢዎች ወዮላቸው፡፡ (1) Woe to the defrauders, (2) ለእነዚያ ከሰዎች ባስሰፈሩ ጊዜ የሚያስሞሉ፡፡ (2) those who take full measure when they take from others, (3) ለእነርሱም (ለሰዎቹ) በሰፈሩ ወይም በመዘኑላቸው ጊዜ የሚያጎድሉ (ለኾኑት)፡፡ (3) but they give less when they measure or weigh for them. (4) እነዚያ እነርሱ ተቀስቃሾች መኾናቸውን አያውቁምን? (4) Do they … Read More “83 – Al-Mutaffifin” »
82 – Al-Infitaar (1) ሰማይ በተሰነጠቀች ጊዜ፤ (1) When the sky breaks apart. (2) ከዋክብትም ተበታትነው በወደቁ ጊዜ፤ (2) and when the stars fall, scattered, (3) ባሕሮችም በተከፈቱና በተደበላለቁ ጊዜ፤ (3) and when the seas burst forth, (4) መቃብሮችም በተገለባበጡና (ሙታን) በተነሱ ጊዜ፤ (4) and when the graves are overturned, (5) ማንኛይቱም ነፍስ ያስቀደመችውንና ያቆየችውን ታውቃለች፡፡ (5) … Read More “82 – Al-Infitaar” »
81 – At-Takwir (1) ፀሐይ በተጠቀለለች ጊዜ፤ (1) When the sun is wrapped up in darkness, (2) ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ፤ (2) and when the stars are scattered, (3) ተራራዎችም በተነዱ ጊዜ፤ (3) and when the mountains are vanished, (4) የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም (ያለጠባቂ) በተተዉ ጊዜ፤ (4) and when pregnant camels are left unattended, (5) እንስሳትም ሁሉ … Read More “81 – At-Takwir” »
80 – Abasa (1) ፊቱን አጨፈገገ፤ ዞረም፡፡ (1) He frowned and turned away, (2) ዕውሩ ስለ መጣው፡፡ (2) when the blind man came to him. (3) ምን ያሳውቅሃል? (ከኀጢአቶቹ) ሊጥራራ ይከጀላል፡፡ (3) How would you know? Perhaps he might be purified, (4) ወይም ሊገሠጽ ግሠጼይቱም ልትጠቅመው (ይከጀላል)፡፡ (4) or he might take heed and benefit from the reminder? … Read More “80 – Abasa” »
79 – An-Naazi’aat (1) በኃይል አውጪዎች በኾኑት፤ (1) By those who pull out [evil souls] harshly, (2) በቀስታ መምዘዝንም መዘዦች በኾኑት፤ (2) and by those who draw out [good souls] gently, (3) መዋኘትም ዋኚዎች በኾኑት፤ (3) and by those who glide swiftly, (4) መቅደምንም ቀዳሚዎች በኾኑት፤ (4) and those who overtake one another as in a race, (5) ነገርንም … Read More “79 – An-Naazi’aat” »