Default Image
11, Dec 2023
74 – Al-Muddaththir

74 – Al-Muddaththir (1) አንተ (ልብስህን) ደራቢው ሆይ! (1) O you covered [in your cloak], (2) ተነሳ አስጠንቅቅም፡፡ (2) arise and warn, (3) ጌታህንም አክብር፡፡ (3) and proclaim the greatness of your Lord, (4) ልብስህንም አጥራ፡፡ (4) and purify your garments, (5) ጣዖትንም ራቅ፡፡ (5) and shun idol worshiping, (6) ማብዛትንም የምትፈልግ ኾነህ፤ (በረከትን) አትለግስለለ…

Default Image
11, Dec 2023
73 – Al-Muzzammil

73 – Al-Muzzammil (1) አንተ ተከናናቢው ሆይ፡፡ (1) O you the enwrapped one, (2) ሌሊቱን ሁሉ ጥቂት ሲቀር ቁም፤ (ስገደ)፡፡ (2) Stand up in prayer at night except a little, (3) ግማሹን (ቁም)፤ ወይም ከርሱ ጥቂትን ቀንስ፡፡ (3) half of it, or a little less, (4) ወይም በእርሱ ላይ ጨምር፡፡ ቁርኣንንም በዝግታ…

Default Image
11, Dec 2023
72 – Al-Jinn

72 – Al-Jinn (1) (ሙሐመድ ሆይ!) በል «እነሆ ከጂን የኾኑ ጭፈሮች (ቁርኣንን) አዳመጡ፡፡‹እኛ አስደናቂ የኾነን ቁርኣን ሰማንም› አሉ ማለት ወደእኔ ተወረደ፡፡ (1) Say, “It has been revealed to me that a group of jinn listened [to the Qur’an,] and they said, ‘Indeed, we have heard a wondrous recitation (2) ‹ወደ ቀጥታ መንገድ የሚመራን (ቁርአን ሰማን)፡፡ በእርሱም አመንን፡፡…

Default Image
11, Dec 2023
71 – Nooh

71 – Nooh (1) እኛ ኑሕን «ሕዝቦችህን አሳማሚ ቅጣት ሳይመጣባቸው በፊት አስጠንቅቅ በማለት ወደ ሕዝቦቹ ላክነው፡፡» (1) Indeed, We sent Noah to his people, “Warn your people before there comes to them a painful punishment.” (2) (እርሱም) አለ «ሕዝቦቼ ሆይ! እኔ ለእናንተ ገላጭ የኾንኩ አስጠንቃቂ ነኝ፡፡ (2) He said: “O my people, indeed I…

Default Image
11, Dec 2023
70 – Al-Ma’aarij

70 – Al-Ma’aarij (1) ወዳቂ ከኾነው ቅጣት ጠያቂ ጠየቀ፡፡ (1) A challenger asked for a punishment bound to come (2) በከሓዲዎች ላይ (ወዳቂ ከኾነው) ለእርሱ መላሽ የለውም፡፡ (2) upon the disbelievers, which none can avert, (3) የ(ሰማያት) መሰላሎች ባለቤት ከኾነው አላህ (መላሽ የለውም)፡፡ (3) from Allah, Lord of the pathways of ascent, (4) መላእክቱና…

Default Image
11, Dec 2023
69 – Al-Haaqqa

69 – Al-Haaqqa (1) እውነትን አረጋጋጪቱ (ትንሣኤ)፡፡ (1) The Inevitable Hour! (2) አረጋጋጪቱም (እርሷ) ምንድን ናት! (2) What is the Inevitable Hour? (3) አረጋጋጪቱም ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ? (3) How do you know what the Inevitable Hour is? (4) ሰሙድና ዓድ በቆርቋሪይቱ (ትንሣኤ) አስተባበሉ፡፡ (4) Thamūd and ‘Ād denied the striking calamity of the Hour.…

Default Image
11, Dec 2023
68 – Al-Qalam

68 – Al-Qalam (1) ነ.(ኑን)፤ በብርእ እምላለሁ በዚያም (መልአኮች) በሚጽፉት፡፡ (1) Nūn. By the pen and what they [the angels] write [in the Records of men], (2) አንተ በጌታህ ጸጋ የተጎናጸፍክ ስትኾን ዕብድ አይደለህም፡፡ (2) By the grace of your Lord [O Prophet], you are not a madman. (3) ላንተም (ከጌታህ) የማይቋረጥ ዋጋ በእርግጥ አልለህ፡፡ (3) You will…

Default Image
11, Dec 2023
67 – Al-Mulk

67 – Al-Mulk (1) ያ ንግሥና በእጁ የኾነው አምላክ ችሮታው በዛ፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ (1) Blessed is He in Whose Hand is the dominion, and He is Most Capable of all things. (2) ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን ሊሞክራችሁ ሞትንና ሕይወትን የፈጠረ ነው፡፡ እርሱም አሸናፊው መሓሪው…

Default Image
11, Dec 2023
66 – At-Tahrim

66 – At-Tahrim (1) አንተ ነቢዩ ሆይ! አላህ ለአንተ የፈቀደልህን ነገር ሚስቶችህን ማስወደድን የምትፈልግ ስትኾን (ባንተ ላይ) ለምን እርም ታደርጋለህ? አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ (1) O Prophet, why do you prohibit [yourself from] what Allah has made lawful to you, seeking to please your wives? Allah is All-Forgiving, Most Merciful. (2) አላህ ለእናንተ…

Default Image
11, Dec 2023
65 – At-Talaaq

65 – At-Talaaq (1) አንተ ነቢዩ ሆይ! ሴቶችን መፍታት ባሰባችሁ ጊዜ፤ ለዒዳቸው ፍቱዋቸው፡፡ ዒዳንም ቁጠሩ፡፡ አላህንም ጌታችሁን ፍሩ፡፡ ግልጽ የኾነችን ጠያፍ ካልሠሩ በስተቀር ከቤቶቻቸው አታውጡዋቸው፤ አይውጡም፡፡ ይህችም የአላህ ሕግጋት ናት፡፡ የአላህንም ሕግጋት የተላለፈ ሰው በእርግጥ ነፍሱን በደለ፡፡ ከዚህ (ፍች) በኋላ አላህ (የመማለስ) ነገርን ምናልባት ያመጣ እንደኾነ አታውቅም፡፡ (1) O Prophet, when you [believers] divorce women, divorce…