95 – At-Tin (1) በበለስና በዘይት ወይራ እምላለሁ፡፡ (1) By the fig and the olive [of Jerusalem], (2) በሲኒን ተራራም፤ (2) and by Mount Sinai [of Egypt], (3) በዚህ በጸጥተኛው አገርም (እምላለሁ)፡፡ (3) and by this secure city [of Makkah], (4) ሰውን በጣም በአማረ አቋም ላይ ፈጠርነው፡፡ (4) Surely We have created man in the best form, (5) ከዚያም (ከፊሉን) ከዝቅተኞች … Read More “95 – At-Tin” »
Category: ቁርአንን እንረዳው
94 – Ash-Sharh (1) ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡ (1) Have We not reassured your heart for you [O Prophet], (2) ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡ (2) and relieved you of your burden (3) ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡ (3) that weighed down your back, (4) መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡ (4) and raised high your fame for you? (5) ከችግርም ጋር ምቾት … Read More “94 – Ash-Sharh” »
93 – Ad-Dhuhaa (1) በረፋዱ እምላለሁ፡፡ (1) By the morning brightness, (2) በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፤ (2) and by the night when it is still, (3) ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም፡፡ (3) your Lord has not forsaken you [O Prophet], nor does He hate you; (4) መጨረሻይቱም (ዓለም) ከመጀመሪያይቱ ይልቅ ላንተ በላጭ ናት፡፡ (4) the Hereafter is better for you … Read More “93 – Ad-Dhuhaa” »
92 – Al-Lail (1) በሌሊቱ እምላለሁ (በጨለማው) በሚሸፍን ጊዜ፡፡ (1) By the night when it covers, (2) በቀኑም፤ በተገለጸ ጊዜ፡፡ (2) and by the day when it appears, (3) ወንድንና ሴትን በፈጠረውም (አምላክ እምላለሁ)፡፡ (3) and by His creation of male and female, (4) ሥራችሁ በእርግጥ የተለያየ ነው፡፡ (4) surely your efforts are divergent. (5) የሰጠ ሰውማ ጌታውን … Read More “92 – Al-Lail” »
91 – Ash-Shams (1) በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ፡፡ (1) By the sun and its brightness, (2) በጨረቃም በተከተላት ጊዜ፤ (2) and by the moon as it follows it, (3) በቀኑም (ፀሐይን) በገለጻት ጊዜ፤ (3) and by the day as it displays it, (4) በሌሊቱም በሸፈናት ጊዜ፤ (4) and by the night as it covers it, (5) በሰማይቱም በገነባትም (ጌታ)፤ … Read More “91 – Ash-Shams” »
90 – Al-Balad (1) በዚህ አገር (በመካ) እምላለሁ፡፡ (1) I do swear by this city [of Makkah] – (2) አንተ በዚህ አገር ሰፋሪ ስትኾን፡፡ (2) and you are free of restriction [for a while] in this city – (3) በወላጂም በወለዳቸውም ሰዎች (በአዳምና በዘሮቹ ሁሉ እምላለሁ)፡፡ (3) and by every parent and offspring, (4) ሰውን ሁሉ በእርግጥ በልፋት ውስጥ ኾኖ ፈጠርነው፡፡ (4) … Read More “90 – Al-Balad” »
89 – Al-Fajr (1) በጎህ እምላለሁ፡፡ (1) By the dawn, (2) በዐሥር ሌሊቶችም፡፡ (2) and the ten nights, (3) በጥንዱም በነጠላውም፡፡ (3) and the even and the odd, (4) በሌሊቱም በሚኼድ ጊዜ፡፡ (4) and by the night when it comes, (5) በዚህ (መሓላ) ለባለ አእምሮ ታላቅ መሓላ አለበትን? (5) are these oaths not sufficient for those who … Read More “89 – Al-Fajr” »
88 – Al-Ghaashiya (1) የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን? (1) Has there come to you the story of the Overwhelming Event? (2) ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡ (2) On that Day, some faces will be humiliated, (3) ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡ (3) toiling and weary, (4) ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡ (4) as they burn in a scorching Fire. (5) በጣም … Read More “88 – Al-Ghaashiya” »
87 – Al-A’laa (1) ከሁሉ በላይ የኾነውን ጌታህን ስም አሞግሥ፡፡ (1) Glorify the name of your Lord, the Most High, (2) የዚያን (ሁሉን ነገር) የፈጠረውን ያስተካከለውንም፡፡ (2) Who created and fashioned in due proportion, (3) የዚያንም የወሰነውን፡፡ (ለተፈጠረለት ነገር) የመራውንም፡፡ (3) and Who determined [the creation] then guided them, (4) የዚያንም ግጦሽን (ለምለም አድርጎ) ያወጣውን፡፡ (4) and Who brings forth the pasture, (5) (ከዚያ) ደረቅ … Read More “87 – Al-A’laa” »
86 – At-Taariq (1) በሰማዩ በሌሊት መጪውም እምላለሁ፡፡ (1) By the sky and the night comer – (2) የሌሊት መጪውም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ? (2) and how do you know what the night comer is? (3) ጨለማን ቀዳጁ ኮከብ ነው፡፡ (3) It is the star of piercing brightness – (4) ነፍስ ሁሉ በእርሷ ላይ … Read More “86 – At-Taariq” »