Skip to content

Amharic Quran

ከመሞትህ በፊት ቁርአንን አንብብ! (Read the holy Quran before you die!)

  • Amharic Quran
    • ድጋፍ ያድርጉልን
  • Blog
    • ቁርአንን እንረዳው
    • Quran in Oromigna

Category: ቁርአንን እንረዳው

45 – Al-Jaathiya

Posted on December 10, 2023 By Amharic Quran No Comments on 45 – Al-Jaathiya
ቁርአንን እንረዳው

                                45 – Al-Jaathiya (1) ሐ.መ (ሓ ሚም)፡፡ (1) Hā Mīm. (2) የመጽሐፉ መወረድ አሸናፊ ጥበበኛ ከኾነው አላህ ነው፡፡ (2) The revelation of this Book is from Allah, the All-Mighty, the All-Wise. (3) በሰማያትና በምድር ውስጥ ለምእምናን ሁሉ (ለችሎታው) እርገጠኛ ምልክቶች አልሉ፡፡ (3) Indeed, there are signs in the heavens and earth for the believers; (4) እናንተንም በመፍጠር … Read More “45 – Al-Jaathiya” »

44 – Ad-Dukhaan

Posted on December 10, 2023 By Amharic Quran No Comments on 44 – Ad-Dukhaan
ቁርአንን እንረዳው

44 – Ad-Dukhaan (1) ሐ.መ (ሓ ሚም)፡፡ (1) Hā Mīm. (2) አብራሪ በኾነው መጽሐፍ እንምላለን፡፡ (2) By the clear Book. (3) እኛ (ቁርኣኑን) በተባረከች ሌሊት ውስጥ አወረድነው፡፡ እኛ አስፈራሪዎች ነበርንና፡፡ (3) Indeed, We sent it down on a blessed night, We have been warning about. (4) በውስጧ የተወሰነው ነገር ሁሉ ይልለያል፡፡ (4) On that night, every matter of … Read More “44 – Ad-Dukhaan” »

43 – Az-Zukhruf

Posted on December 10, 2023 By Amharic Quran No Comments on 43 – Az-Zukhruf
ቁርአንን እንረዳው

43 – Az-Zukhruf (1) ሐ.መ (ሓ ሚም)፡፡ (1) Hā Mīm. (2) ገላጭ በኾነው መጽሐፍ እምላለሁ፡፡ (2) By the clear Book, (3) እኛ ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን አደረግነው፡፡ (3) Indeed, We have made it an Arabic Qur’an so that you may understand, (4) እርሱም በመጽሐፎቹ እናት ውስጥ እኛ ዘንድ በእርግጥ ከፍተኛ ጥበብ የተመላ ነው፡፡ (4) and it … Read More “43 – Az-Zukhruf” »

42 – Ash-Shura

Posted on December 10, 2023 By Amharic Quran No Comments on 42 – Ash-Shura
ቁርአንን እንረዳው

42 – Ash-Shura (1) ሐ.መ (ሐ፡ ሚም)፡፡ (1) Hā Mīm. (2) ዐ.ሰ.ቀ (ዓይን ሲን ቃፍ)፤ (2) ‘Ain Sīn Qāf. (3) እንደዚሁ (በዚህች ሱራ ውስጥ እንዳለው) አሸናፊው ጥበበኛው አላህ ወዳንተ ያወርዳል፡፡ ወደእነዚያም ከአንተ በፊት ወደ ነበሩት ሕዝቦች (አውርዷል)፡፡ (3) This is how Allah, the Al-Mighty, All-Wise, sends revelation to you [O Prophet] and to those before you. (4) በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ … Read More “42 – Ash-Shura” »

41 – Fussilat

Posted on December 10, 2023 By Amharic Quran No Comments on 41 – Fussilat
ቁርአንን እንረዳው

41 – Fussilat (1) ሐ.መ.(ሓ ሚም)፡፡ (1) Hā Mīm. (2) (ይህ ቁርኣን) እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ ከሆነው (አላህ) የተወረደ ነው፡፡ (2) A revelation from the Most Compassionate, the Most Merciful, (3) አንቀጾቹ የተብራሩ የኾነ መጽሐፍ ነው፡፡ ዐረብኛ ቁርኣን ሲኾን ለሚያውቁ ሕዝቦች (የተብራራ) ነው፡፡ (3) a Book whose verses are well explained; an Arabic Qur’an for people who understand, (4) አብሳሪና … Read More “41 – Fussilat” »

40 – Al-Ghaafir

Posted on December 10, 2023 By Amharic Quran No Comments on 40 – Al-Ghaafir
ቁርአንን እንረዳው

40 – Al-Ghaafir (1) ሐ.መ (ሓ.ሚም)፤ (1) Hā Mīm. (2) የመጽሐፉ መወረድ አሸናፊ ዐዋቂ ከሆነው አላህ ነው፡፡ (2) The revelation of this Book is from Allah, the All-Mighty, the All-Knowing, (3) ኀጢአትን መሓሪ፣ ጸጸትንም ተቀባይ፣ ቅጣተ ብርቱ፣ የልግስና ባለቤት ከኾነው (አላህ የወረደ ነው)፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ መመለሻው ወደርሱ ብቻ ነው፡፡ (3) the Forgiver of sin and … Read More “40 – Al-Ghaafir” »

39 – Az-Zumar

Posted on December 10, 2023 By Amharic Quran No Comments on 39 – Az-Zumar
ቁርአንን እንረዳው

39 – Az-Zumar (1) የመጽሐፉ መወረድ አሸናፊው ጥበበኛው ከኾነው አላህ ነው፡፡ (1) The revelation of this Book is from Allah, the All-Mighty, All-Wise. (2) እኛ ወደ አንተ መጽሐፉን በእውነት (የተመላ) ሲኾን አወረድነው፡፡ አላህንም ሃይማኖትን ለእርሱ ብቻ ያጠራህ ኾነህ ተገዛው፡፡ (2) Indeed, We have sent down to you [O Prophet] the Book with the truth, so worship Allah with sincere … Read More “39 – Az-Zumar” »

38 – Saad

Posted on December 10, 2023 By Amharic Quran No Comments on 38 – Saad
ቁርአንን እንረዳው

38 – Saad (1) ጸ. (ሷድ) የክብር ባለቤት በሆነው ቁርኣን እምላለሁ (ብዙ አማልክት አሉ እንደሚሉት አይደለም)፡፡ (1) Sād. By the Qur’an, full of reminder, (2) ይልቁንም እነዚያ የካዱት ሰዎች በትዕቢትና በክርክር ውስጥ ናቸው፡፡ (2) yet those who disbelieve are in arrogance and dissension. (3) ከእነርሱ በፊት ከክፍለ ዘመናት ሕዝቦች ብዙን አጥፍተናል፡፡ (ጊዜው) የመሸሻና የማምለጫ ጊዜ ሳይሆንም (ለእርዳታ) ተጣሩ፡፡ (3) How many generations … Read More “38 – Saad” »

37 – As-Saaffaat

Posted on December 10, 2023 By Amharic Quran No Comments on 37 – As-Saaffaat
ቁርአንን እንረዳው

37 – As-Saaffaat (1) መሰለፍን በሚሰለፉት፡፡ (1) By those [angels] lined up in rows, (2) መገሠጽንም በሚገሥጹት፤ (2) and those who drive [the clouds], (3) ቁርኣንንም በሚያነቡት እምላለሁ፡፡ (3) and those who recite Allah’s words, (4) አምላካችሁ በእርግጥ አንድ ነው፡፡ (4) indeed, your God is One, (5) የሰማያትና የምድር በመካከላቸው ያለውም ፍጡር ሁሉ ጌታ ነው፡፡ የምሥራቆችም ጌታ ነው፡፡ … Read More “37 – As-Saaffaat” »

36 – Yaseen

Posted on December 10, 2023 By Amharic Quran No Comments on 36 – Yaseen
ቁርአንን እንረዳው

36 – Yaseen (1) የ.ሰ.(ያ ሲን) (1) Yā Sīn (2) ጥበብ በተመላበት ቁርኣን እምላለሁ፡፡ (2) By the Qur’an, full of wisdom, (3) አንተ በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነህ፡፡ (3) You [O Muhmmad] are indeed one of the messengers, (4) በቀጥታም መንገድ ላይ ነህ፡፡ (4) on a straight path, (5) አሸናፊ አዛኝ ከሆነው አምላክ መወረድን ተወረደ፡፡ (5) [This is] a revelation from … Read More “36 – Yaseen” »

Posts pagination

Previous 1 … 7 8 9 … 12 Next
  • Amharic Quran
  • Blog
  • Amharic Quran
  • Blog

Copyright © 2026 Amharic Quran.

Theme: Oceanly Green by ScriptsTown