Default Image
19, Dec 2023
104 – Al-Humaza

104 – Al-Humaza

(1) ለሃሜተኛ ለዘላፊ ሁሉ ወዮለት፡፡ (1) Woe to every backbiter and slanderer,
(2) ለዚያ ገንዘብን የሰበሰበና የቆጣጠረው (ያደለበውም) ለኾነ ፤(ወዮለት)፡፡ (2) who amasses wealth and counts it over and again,
(3) ገንዘቡ የሚያዘወትረው መኾኑን ያስባል፡፡ (3) thinking that his wealth will make him live forever.
(4) ይከልከል፤ በሰባሪይቱ (እሳት) ውስጥ በእርግጥ ይጣላል፡፡ (4) No indeed! He will surely be cast into the Crushing Fire,
(5) ሰባሪይቱም ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ? (5) and how do you know what the Crushing Fire is?
(6) የተነደደችው የአላህ እሳት ናት፡፡ (6) It is the kindled Fire of Allah,
(7) ያቺ በልቦች ላይ የምትዘልቅ የኾነችው፡፡ (7) which reaches the hearts.
(8) እርሷ በእርግጥ በእነርሱ ላይ የተዘጋጀች ናት፡፡ (8) It will be closed down upon them,
(9) በተዘረጋች አዕማድ ውስጥ (የተዘጋች ናት)፡፡ (9) locked with towering columns.

 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Related Posts

74 – Al-Muddaththir

74 – Al-Muddaththir (1) አንተ (ልብስህን) ደራቢው ሆይ! (1) O you covered [in your cloak], (2) ተነሳ አስጠንቅቅም፡፡ (2) arise and warn, (3)…

ሱረቱ አል ተውባ Free Amharic Quran 9 Sura At-Tawba

ሱረቱ አል ተውባ Free Amharic Quran 9 Sura At-Tawba بَرَاءَةٌ مِّنَ اللَّهِ وَرَسُولِهِ إِلَى الَّذِينَ عَاهَدتُّم مِّنَ الْمُشْرِكِينَ التوبة [1]…

63 – Al-Munaafiqoon

63 – Al-Munaafiqoon (1) መናፍቃን በመጡህ ጊዜ «አንተ የአላህ መልክተኛ መኾንህን በእርግጥ (ምለን) እንመሰክራለን» ይላሉ፡፡ አላህም አንተ በእርግጥ መልክተኛው መኾንህን ያውቃል፡፡ አላህም…